በርካታ የኢትዮጵያ ዜጎች የሆኑ ስደተኞች በየመን ሰነዓ የስደተኞች እና የፓስፖርት ጉዳይ ባለስልጣን የስደተኞችማጎርያ ጣቢያ ውስጥ በቀን የካቲት 28/2013 የረሀብ አድማ ያደረጉበት እና በርካታ ኢትዮጵያውያን በእሳትተቃጥለው የሞቱበትን ስፍራ የሚያሳይ ምስል። በማክሰር ቴክኖሎጂስ በቀን እ.ኤ.አ ኖቬምበር 7/2020 የተነሳየሳተላይት ምስል። ምንጭ፡ ጉግል ኤርዝ፣ © 2021 ሂዩማን ራይትስ ዎች